እንዲህ አለ ጴጥሮስ
የመድሃኒት እናት
እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት
ለምኝ ድንግል ለምኝ
እዘምራለሁ ለእግዚአብሔር በፍፁም ደስታ
እዘምራለሁ ለእግዚአብሔር በፍፁም ደስታ
ላዳነኝ አምላክ ላቆመኝ ከሰዎች ተርታ
እዘምራለሁ ለእግዚአብሔር በፍፁም ደስታ
ላዳነኝ አምላክ ላቆመኝ ከሰዎች ተርታ
እንዳለፈ ውሃ መከራዬን ያስረሳኝ እርሱ ነው
በእጆቹ ደግፎ ለምስጋና ያቆመኝ በፀጋው
መጽናናቴ እያልኩ የምጠራው ውለታው ማርኮኝ ነው
ፍቅሩ አስደነቀኝ ምህረቱ ለኔ ያደረገው
አዝ
ሃይል በድካሜ እንዲገለፅ ይህንን አድርገሃል
ወጀቡን ገጽጸህ ማዕበሉን እኔን አድነሃል
በጠላቴ ፊት በዘይቱ ራሴን ቀብቶኛል
ወደቀ ሲሉ ጠላቶቼ ኃይሌን አድሶታል
አዝ
በኃጥያት ብረክስም በምህረቱ እኔን ጎብኝቶኛል
ፈጽሞ እንዳልጠፋ በመዳፉ በእጆቹ ቀርፆኛል
ተስፋ ያረኩት ምንም የለም ጌታ ካንተ በቀር
ወጥመዴን ስበር ሰንሰለቴን የኃጥያቴን ቀንበር
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከውን በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከው በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከው በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
እዘምራለሁ ለእግዚአብሔር በፍፁም ደስታ
ላዳነኝ አምላክ ላቆመኝ ከሰዎች ተርታ
እንዳለፈ ውሃ መከራዬን ያስረሳኝ እርሱ ነው
በእጆቹ ደግፎ ለምስጋና ያቆመኝ በፀጋው
መጽናናቴ እያልኩ የምጠራው ውለታው ማርኮኝ ነው
ፍቅሩ አስደነቀኝ ምህረቱ ለኔ ያደረገው
አዝ
ሃይል በድካሜ እንዲገለፅ ይህንን አድርገሃል
ወጀቡን ገጽጸህ ማዕበሉን እኔን አድነሃል
በጠላቴ ፊት በዘይቱ ራሴን ቀብቶኛል
ወደቀ ሲሉ ጠላቶቼ ኃይሌን አድሶታል
አዝ
በኃጥያት ብረክስም በምህረቱ እኔን ጎብኝቶኛል
ፈጽሞ እንዳልጠፋ በመዳፉ በእጆቹ ቀርፆኛል
ተስፋ ያረኩት ምንም የለም ጌታ ካንተ በቀር
ወጥመዴን ስበር ሰንሰለቴን የኃጥያቴን ቀንበር
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከውን በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከው በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
አዝ
በሁሉ ላይ አንተ ጌታ እንደሆንክ አሁን አውቄያለሁ
ኃይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁለን አልፌያለሁ
ይሁን ያልከው በህይወቴ ፈጸምክ በፍቅርህ
ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ
በተሰጠህ ፀጋ ተጠቀምበት! በብዙ ነገር ወደ ኌላ አትይ!
ReplyDeleteበርታ!
አገልግል!
Post a Comment